በግድያ የተጠረጠሩ የነቀምቴ ከንቲባ እና ሌሎችም ባለሥልጣናት ታሰሩ

HR REPORTS

4/7/20232 min read

በግድያ የተጠረጠሩ የነቀምቴ ከንቲባ እና ሌሎችም ባለሥልጣናት ታሰሩ

የነቀምቴ ከተማ ከንቲባ አቶ ቶሌራ ረጋሳ መታሰራቸውን ባለቤታቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።

አንድ ስማቸውን መግለጽ ያልፈለጉ የከተማ አስተዳደሩ ሠራተኛ፣ ባለፈው ሳምንት ውስጥ፣ በብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ሓላፊ ላይ የተፈጸመውን ግድያ ተከትሎ፣ በርካታ የከተማው ባለሥልጣናት እና የመንግሥት ሠራተኞች መታሰራቸውን ገልጸዋል።

በዚኽ ዙሪያ፣ ከከተማውም ኾነ ከኦሮሚያ ክልል ባለሥልጣናት ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት አልተሳካም።

Related Stories